Welcome to WordPress. Thi

የፈረንሳይ ዳይመንድ ሊግ

የፈረንሳይ ዳይመንድ ሊግ (Meeting de Paris) ውጤቶች ሲጠቃለሉ በተለይም በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ የተካሄደው ውድድር እንደ አዲስ የዳይመንድ ሊግ እና የዓለም ዓመቱ ፈጣን ሰዓቶች (World Lead) የተመዘገቡበት አስደናቂ ክስተት ሆኖ ተጠናቋል።

ከዋና ዋናዎቹ አበይት ውድድሮች ውጤቶች መካከል፦

የወንዶች 100 ሜትር

1ኛ. ትሬቨን ብሮሜል (አሜሪካ) – 9.91 ሰከንድ

2ኛ. ኖህ ላይልስ (አሜሪካ) – 9.92 ሰከንድ

3ኛ. ላሞንት ማርሴል ጃኮብስ (ጣሊያን) – 9.96 ሰከንድ

6ኛ. ፈርዲናንድ ኦማንያላ (ኬንያ) – 10.02 ሰከንድ

የወንዶች 400 ሜትር

1ኛ. ቡሳንግ ኮለን ኬቢናትሺፒ (ቦትስዋና) – 43.54 ሰከንድ (የዳይመንድ ሊግ ክብረወሰን)

የሴቶች 400 ሜትር

2ኛ. ማሪሌይዲ ፓውሊኖ (ዶሚኒካን ሪፐብሊክ) – 48.48 ሰከንድ (የዓመቱ ምርጥ ሰዓት እና የዳይመንድ ሊግ ክብረወሰን)

የወንዶች ፖል ቫልት (Pole Vault)

1ኛ. አርማንድ ዱፕላንቲስ (ስዊድን) – 6.13 ሜትር (የስብሰባው ክብረወሰን)

የቡሳንግ ኮለን ኬቢናትሺፒ እና ሌሎች አትሌቶች አስደናቂ ድል የሚያሳይ የቪዲዮ ማጠቃለያ እዚህ ይመልከቱ፡

የሴቶች 800 ሜትር

1ኛ. ኦድሪ ወሮ (ስዊዘርላንድ) – 1:53.80 (የዓመቱ ፈጣን ሰዓት እና የዳይመንድ ሊግ ክብረወሰን)

የወንዶች 800 ሜትር

1ኛ. ማርኮ አሮፕ (ካናዳ) – 1:41.84 (የዓመቱ ፈጣን ሰዓት) [1]

የወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል (3000m SC)

2ኛ. ገመቹ ጎዳና (ኢትዮጵያ) – 8:05.86 (የግል ምርጥ ሰዓት)

የጀርመኑ አትሌት ካርል ቤቤንዶርፍ 8:05.55 በሆነ ሰዓት አሸንፏል

የሴቶች 1500 ሜትር

1ኛ. ጆርጂያ ሀንተር ቤል (ዩናይትድ ኪንግደም) – 3:55.63

2ኛ. ፍሬወይኒ ሃይሉ (ኢትዮጵያ) – 3:55.92

የፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ባስተናገደችው የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ AMN-ሰኔ 21/2018 ዓ.ም በ2026 … የተካሄደ ሲሆን አትሌት ገመቹ ጎዳና በ3000 ሜትር መሰናክል ሁለተኛ፣ ፍሬወይኒ ኃይሉ በ1500 ሜትር ሁለተኛ በመሆን አጠናቀዋል።

የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ውጤቶች

በፈረንሳይ ፓሪስ በተካሄደው የውድድር መድረክ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አስደናቂ ብቃት ቢሳዩም አልቀናቸውም
በ3000 ሜትር መሰናክል (ወንዶች)

ገመቹ ጎዳና በ 8:05.86 የግል ምርጥ ሰዓት 2ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።

ሳሙኤል ፍሬው አራተኛ ወጥቷል።

አብርሃም ስሜ ሰባተኛ ደረጃን ይዟል።

በ1500 ሜትር (ሴቶች)

ፍሬወይኒ ኃይሉ
በ 3:55.92 ሰዓት ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።

5000 ሜትር (ወንዶች)

አዲሱ ይሁኔ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

Facebooktwitterlinkedinyoutubetumblrinstagramflickrfoursquaremail
Facebooktwitterredditpinterestlinkedintumblrmail

By admin

Hello, dear. I am Wosenseged Mersha Demissie. Author, Journalist, and Sociological Criticism. He has worked in several media in Ethiopia and foreign media also. I have come to my country, Ethiopia, from abroad, and for the past eight years, I have been giving political analysis and writing in magazines, newspapers, and televisions on all the free press in Ethiopia. I have six books that I wrote and published during my stay abroad and after I came back to my country and are on the market. Above all, I feel spiritual satisfaction for coming from a developed country and working in a country where there is no freedom of the press. I have sacrificed a lot in this profession. Imprisonment, abuse—I was crushed economically. I have been living separately from my family for many years, but I am happy and proud of my career to be a voice for the voiceless people of Ethiopia, whom I love and respect by working in the press without payment. After leaving my country and returning to my country, Growing up in Arat Kilo, YMCA, I was exposed to various sports. I know many sports. I have worked as a referee, player, and tournament organizer. As a result, I have worked as a sports editor on radio, television, and newspapers for many years. I have worked alongside other media outlets for more than 20 years by preparing and publishing my own sports newspaper called San George.I have traveled to many countries, including Europe, the Far East, Asia, Oceania, and Africa, and have been present at many competitions, including athletics.This is because I have this love for sports. I have reopened this media outlet for sports. In addition to this, I have worked for the past 30 years. May God protect Ethiopia and its people and give peace and love to our world. Thank you anyway. Wosenseged Mersha Demissie Author, Journalist, Sociological Criticism

One thought on “<p>የፈረንሳይ ዳይመንድ ሊግ</p>”

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *