ማርካ ኢትዮጵያ ስፖርት ሚዲያ (Marca Ethiopia Sport Media) በሀገራችን ስፖርት በተለይም በአትሌቲክስ ዘርፍ ላይ ትክክለኛና የተረጋገጡ መረጃዎችን ለስፖርት አፍቃሪው ተደራሽ ለማድረግ የሚሠራ የጋዜጠኝነት ተቋም ነው።

በቅርቡ በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ በተካሄደው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ስምንት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ሳይጓዙ መቅረታቸውን አስመልክቶ የዓለም አትሌቲክስ (World Athletics) ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። በዚሁ መግለጫው ላይ ጉዳዩን በተመለከተ ሚዲያዎችና ግለሰቦች ከራሱ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቀጥታ በተረጋገጡ መረጃዎች ላይ ብቻ ተመስርተው ሪፖርት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
መሉውን መግለጫ ያንብቡ!

ሰላም ወሰንስገድ፣

እባክዎን ከዚህ በታች የዓለም አትሌቲክስ መግለጫ ይመልከቱ፡

የዓለም አትሌቲክስ አትሌቶችን ሚስጥራዊነት በጣም በቁም ነገር ስለሚመለከት ስለግለሰብ አትሌቶች አስተያየት አይሰጥም። አትሌቶች ወደ ውድድሮች አለመሄዳቸው የተለመደ አይደለም፣ በተለያዩ ምክንያቶች።

እንደ ቡድን፣ ስምንት ኢትዮጵያዊ አትሌቶች በዩጂን በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ከ20 ዓመት በታች ሻምፒዮና ላይ አልተጓዙም። ግለሰቦች እና ሚዲያዎች ከኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ወይም ከማንኛውም አትሌት በቀጥታ በተረጋገጡ መረጃዎች ላይ ብቻ ሪፖርት እንዲያደርጉ እናሳስባለን።

ሲል ገልጿል፤በሌላ በኩል ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ትናትና ይህንኑ በመንተራስ ጥያቄዎችን በኢሜል ለፌዴሬሽኑ 1. በሆርሞን ምርመራ ምክንያት ስለቀረችው አትሌት

  1. ስላልተጓዙት ቀሪዎቹ አትሌቶች
  2. የወደፊት መፍትሄዎች እና ተጠያቂነት
    ስለሚሉትና ስሌሎችም ጉዳዮች ጥያቄውኦችን አቅርበን የፌዴሬሽኑን ምላሽ እየተጠባበቅን ሲሆን ፌዴሬሽኑ ምላሹን እንደሰጠን ወደ እናንተ መልሰን የምናቀርበው ይሆናል!
Facebooktwitterlinkedinyoutubetumblrinstagramflickrfoursquaremail
Facebooktwitterredditpinterestlinkedintumblrmail

By admin

Hello, dear. I am Wosenseged Mersha Demissie. Author, Journalist, and Sociological Criticism. He has worked in several media in Ethiopia and foreign media also. I have come to my country, Ethiopia, from abroad, and for the past eight years, I have been giving political analysis and writing in magazines, newspapers, and televisions on all the free press in Ethiopia. I have six books that I wrote and published during my stay abroad and after I came back to my country and are on the market. Above all, I feel spiritual satisfaction for coming from a developed country and working in a country where there is no freedom of the press. I have sacrificed a lot in this profession. Imprisonment, abuse—I was crushed economically. I have been living separately from my family for many years, but I am happy and proud of my career to be a voice for the voiceless people of Ethiopia, whom I love and respect by working in the press without payment. After leaving my country and returning to my country, Growing up in Arat Kilo, YMCA, I was exposed to various sports. I know many sports. I have worked as a referee, player, and tournament organizer. As a result, I have worked as a sports editor on radio, television, and newspapers for many years. I have worked alongside other media outlets for more than 20 years by preparing and publishing my own sports newspaper called San George.I have traveled to many countries, including Europe, the Far East, Asia, Oceania, and Africa, and have been present at many competitions, including athletics.This is because I have this love for sports. I have reopened this media outlet for sports. In addition to this, I have worked for the past 30 years. May God protect Ethiopia and its people and give peace and love to our world. Thank you anyway. Wosenseged Mersha Demissie Author, Journalist, Sociological Criticism

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *