የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሽን ሁሉም አባል ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተገኙበት ጠቅላላ ጉባኤውን በአዲስ አበባ ከተማ ስካይ ላይት ሆቴል አካሄዷል።

ሁለት አጀንዳዎች ላይ በትኩረት መክሮ የቀጣይ አራት ዓመታት መሪውን የመረጠው የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሽን ጉባዔ የ2025/26 የአፈፃፀም ሪፖርቱን እና የፋይናንስ ሪፖርቱን ለጉባዔተኛው ለውይይት አቅርቦ አስተያየት በማሰጠት አፅድቋል።

ጉባዔው ቀጥሎ ሲውል በሚቀጥሉት አራት ዓመታት የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሸንን በፕሬዚዳንትነትና በዞን መሪነት የሚመሩ መሪዎች ምርጫን በማካሄድ ኬኒያዊውን በርናንድ ዋስዋ ዋንጃላን በፕሬዚዳንትነት በመምረጥ ለአራት ዓመት ሾሟል በተመሳሳይ በአፍሪካ የተደራጁ አምስት ዞኖችን የሚመሩ አዳዲስ መሪዎችንም መርጧል።

በ10ኛው የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሽን ጠቅላላ ጉባኤ ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ቼስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ተሾመ በቀለ ስለጉባዔው በሰጡት አሰተያየት ሀገራችን ጉባኤውን በማስተናገዷ በርካታ ጠቀሜታዎች ያስገኘላት መሆኑን አንስተው ለአብነትም በጉባዔው በመዲናችን አዲስ አበባ የአፍሪካ የቼስ ኮንፌዴሬሸን ቢሮ የሚከፈት መሆኑ ቃል የተገባበት እንደሆነ አንስተዋል።

አስከትለው አቶ ተሾመ በቀለ የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሸን ቢሮ በመዲናችን ሲከፈት ሀገራችን የቼስ ስፖርት ማዕከል እንድትሆን እድል ይዞላት የሚመጣ መሆኑን በመግለፅ ህብረተሰቡ የቼስ ስፖርት ንቃተ ህሊናን የሚጨምር፣ ምክንያታዊ አስተሳሰብ የሚያዳብር፣ የእውቀት ቅበላ የሚያሳድግ እና በስፖርታዊ ጨዋነት የሚከወን ስፖርት መሆኑን በመገንዘብ ለእድገቱ የበኩሉን አሰተዋፅኦ እንዲያበረክት ጥሪ አስተላልፈዋል።

በተያያዘ በአዲስ አበባ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሰባት ሀገራት የተሳተፉበት እና ላለፉት 7 ቀናት የተካሄደው የአፍሪካ ዞን 4.4 ቼስ ውድድር በትናንትናው ቀን ሲጠናቀቅ በውድድሩ በወንዶች :-
1ኛ/ ማዳጋስካር
2ኛ/ ኡጋንዳ
3ኛ/ ኢትዮጵያ በመሆን ሲያጠናቅቁ በሴቶች፦
1ኛ/ ኬንያ
2ኛ/ ኬንያ
3ኛ/ ኢትዮጵያ
በመውጣት ውድድሩን ሲያጠናቅቁ ለኢትዮጵያ የነሐስ ሜዳልያ አሸናፊ የሆኑት ስፖርተኞች በወንዶች ለይኩን መስፍን በሴቶች ደግሞ ሰላማዊት ስለሺ መሆናቸው ታውቋል።

ከአንድ ሳምንት በላይ ሲካሄድ በቆየው ውድድር ኢትዮጵያ ውድድር የማዘጋጀት አቅሟ ማደጉ የተረጋገጠበት እና የውድድሩ ተሳታፊ ሀገራትም በውድድሩ ደስተኛ እንደነበሩ ሀሳብ የሰጡበት ሆኗል።

Facebooktwitterlinkedinyoutubetumblrinstagramflickrfoursquaremail
Facebooktwitterredditpinterestlinkedintumblrmail

By admin

Hello, dear. I am Wosenseged Mersha Demissie. Author, Journalist, and Sociological Criticism. He has worked in several media in Ethiopia and foreign media also. I have come to my country, Ethiopia, from abroad, and for the past eight years, I have been giving political analysis and writing in magazines, newspapers, and televisions on all the free press in Ethiopia. I have six books that I wrote and published during my stay abroad and after I came back to my country and are on the market. Above all, I feel spiritual satisfaction for coming from a developed country and working in a country where there is no freedom of the press. I have sacrificed a lot in this profession. Imprisonment, abuse—I was crushed economically. I have been living separately from my family for many years, but I am happy and proud of my career to be a voice for the voiceless people of Ethiopia, whom I love and respect by working in the press without payment. After leaving my country and returning to my country, Growing up in Arat Kilo, YMCA, I was exposed to various sports. I know many sports. I have worked as a referee, player, and tournament organizer. As a result, I have worked as a sports editor on radio, television, and newspapers for many years. I have worked alongside other media outlets for more than 20 years by preparing and publishing my own sports newspaper called San George.I have traveled to many countries, including Europe, the Far East, Asia, Oceania, and Africa, and have been present at many competitions, including athletics.This is because I have this love for sports. I have reopened this media outlet for sports. In addition to this, I have worked for the past 30 years. May God protect Ethiopia and its people and give peace and love to our world. Thank you anyway. Wosenseged Mersha Demissie Author, Journalist, Sociological Criticism

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *